በይታገስ ጌትነት ገበየሁ የተፃፉ አጭር ልቦለዶችን የያዘ “የደመና መንገድ” የተሰኘ መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ አጫጭር ልብወለዶቹ በተለያዩ ማህበራዊ፣ አገራዊና የፍቅር ጉዳዮች ላይ ያጠነጥናሉ ተብሏል፡፡ በ124 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ በ35 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ደራሲው ከዚህ ቀደም “ጥቁር ነጥብ” እና “ደጅ ያደረ ልብ” የተሰኙ መፅሀፍትን ለንባብ አብቅቷል፡፡
በይታገስ ጌትነት ገበየሁ የተፃፉ አጭር ልቦለዶችን የያዘ “የደመና መንገድ” የተሰኘ መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ አጫጭር ልብወለዶቹ በተለያዩ ማህበራዊ፣ አገራዊና የፍቅር ጉዳዮች ላይ ያጠነጥናሉ ተብሏል፡፡ በ124 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ በ35 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ደራሲው ከዚህ ቀደም “ጥቁር ነጥብ” እና “ደጅ ያደረ ልብ” የተሰኙ መፅሀፍትን ለንባብ አብቅቷል፡፡