Saturday, 15 November 2014 11:58

“የደመና መንገድ” የአጭር ልብወለድ መድበል ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(12 votes)

በይታገስ ጌትነት ገበየሁ የተፃፉ አጭር ልቦለዶችን የያዘ “የደመና መንገድ” የተሰኘ መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ አጫጭር ልብወለዶቹ በተለያዩ ማህበራዊ፣ አገራዊና የፍቅር ጉዳዮች ላይ ያጠነጥናሉ ተብሏል፡፡ በ124 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ በ35 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡  ደራሲው ከዚህ ቀደም “ጥቁር ነጥብ” እና “ደጅ ያደረ ልብ” የተሰኙ መፅሀፍትን ለንባብ አብቅቷል፡፡

Read 4357 times