Charlie and the Chocolate Factory” በሚል በሮዋልድ ዳህል ተፅፎ “ቻርሊና የቼኮሌት ፋብሪካው” በሚል በጌታነህ አንተነህ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ የተዘጋጀው አዲስ መፅሀፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ውሏል፡፡ መፅሀፉ በቻርሊ ቸኮሌት ፋብሪካ ዙሪያ የሚያጠነጥን ወጥ ተረት ሲሆን በ157 ገፆች የተቀነበበ ነው፡፡
በኦላንድ አታሚዎችና አሳታሚዎች ድርጅት የታተመው መጽሐፉ፤ ለአገር ውስጥ በ40 ብር፣ ለውጭ አገር በ20 ዶላር ለገበያ እንደቀረበ ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና