የነፃ አርት ቪሌጅ መስራች አባልና ምክትል ስራ አስኪያጅ የሆነው የታምራት ገዛኸኝ “ፈለግ ከሀ እስከ…” የተሰኘ የስዕል አውደ ርዕይ ትናንት ምሽት በጉራማይሌ የስነጥበብ ማዕከል ተከተፈ፡፡
አውደ ርዕዩ፤ ሰዓሊው ላለፉት 15 ዓመታት ያለፈበትን የስነ - ጥበብ ጉዞ የሚያስቃኝና አሁን ለደረሰበት ስነ - ጥበባዊ ከፍታ አስተዋጽኦ ያላቸውን ዘመን ተሻጋሪ ሥራዎች የሚያስቃኝ ነው ተብሏል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና