Monday, 03 November 2014 07:56

ኢቦላ በአሃዝ ሲገለፅ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የዓለም ጤና ድርጅት በቅርቡ ያወጣው ሪፖርት እንደሚያመለክተው፤ የኢቦላ በሽታ ስርጭት በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ ነው፡፡ የድርጅቱ ሪፖርት ቀጣዮቹን መረጃዎች ይፋ አድርጓል፡፡
8.033       እስከ አሁን በኢቦላ ቫይረስ የተያዙ ሰዎች
3865     በኢቦላ በሽታ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች
233    በኢቦላ በሽታ ህይወታቸውን ያጡ የጤና ባለሙያዎች
400     በበሽታው የተያዙ የጤና ባለሙያዎች
21    በኢቦላ ቫይረስ የተጠቃ ሰው የበሽታውን ምልክቶች የሚያሳይባቸው ቀናት
        ***        
የየአገራቱ የጤና በጀት
በአሜሪካ የነፍስ ወከፍ አመታዊ የጤና በጀት     $ 8895
በላይቤሪያ     “    “    “    $ 65
በሴራሊዮን     “    “    “$ 96
በጊኒ        “    “    $ 32
በኢትዮጵያ     “    “    $ 18        
የዓለም ጤና ድርጅት ሌሎች መረጃዎች
በኤችአይቪ በየሳምንቱ - 4795 ሰዎች ይሞታሉ
በተቅማጥ    በየሳምንቱ -2828   ሰዎች ይሞታሉ
በኢቦላ     በየሳምንቱ -10ሺ ሰዎች ይሞታሉ ተብሎ ይታሰባል፡፡   

Read 2217 times