በጋዜጠኛ ዳዊት ንጉሱ ረታ ተፅፎ የተዘጋጀው “በ97 እና ሌሎችም” መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሃፉ የደራሲው የመጀመሪያ ስራው ሲሆን በ97 ምርጫና በተለያዩ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ነው ተብሏል፡፡ በ172 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፤ በ39ብር ከ55 ሳንቲም ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡
በጋዜጠኛ ዳዊት ንጉሱ ረታ ተፅፎ የተዘጋጀው “በ97 እና ሌሎችም” መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሃፉ የደራሲው የመጀመሪያ ስራው ሲሆን በ97 ምርጫና በተለያዩ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ነው ተብሏል፡፡ በ172 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፤ በ39ብር ከ55 ሳንቲም ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡