Saturday, 23 August 2014 11:59

“ከቤተ- መንግስት ደሴ የብላታ ወ/ማርያም መዘክር” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

በመኩሪያ መሸሻ የተዘጋጀው “ከቤተ መንግስት ደሴ የብላታ    ወ/ማሪያም መዘክር” የሚል መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ።
ማመልከቻና ደብዳቤ በአይነቱ ይገለጥበታል የተባለው መፅሀፉ፤ ብላቴን ጌታ ወ/ማሪያም አየለ ከ1912 ዓ.ም እስከ 1925 ድረስ በቁም እጅ ፅሁፋቸው በማስታወሻነት የከተቡት እንደሆነና ስለማዕድን፣ ስለፀጥታ፣ ስለ አውሮፕላን ግዢ፣ ስለ ጋምቤላ ወሰን፣ ስለ ጣና ባህር ልኬትና ግደባ፣ ስለ ጉምሩክ እቃዎችና መሰል ጉዳዮችን የያዘ መሆኑን አዘጋጁ በመፅሀፉ መግቢያ ላይ ገልጸዋል፡፡ 200 ገጾች ያሉት መፅሀፉ፤ በ35.50 ለሽያጭ ቀርቧል፡፡

Read 2122 times