Saturday, 09 August 2014 11:45

“የ‘ኛ ነገር” የግጥም መድበል ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የጋዜጠኛ ግርማ ወ/ማርያም “የ ‘ኛ ነገር” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ማህበራዊ ትዝብቶች፣ ፖለቲካዊ ጉዳዮችና ሌሎች ርዕሶች የተዳሰሱበት የግጥም መፅሀፉ፤ 76 ግጥሞችን ያካተተ ሲሆን በ70 ገፆች የተቀነበበ ነው፡፡ መፅሀፉ ድንገት ከቤቱ እንደወጣ ለቀረውና በጣም ለሚያከብረው ደራሲ በዓሉ ግርማ መታሰቢያነት ይሁንልኝ ብሏል፡፡ መድበሉ በ25 ብር ይሸጣል፡፡ ጋዜጠኛው ከዚህ በፊት “አለቃ ሙስና እና…” በሚል ርዕስ መፅሃፍ አሳትሟል፡፡  

Read 1244 times