Print this page
Saturday, 12 July 2014 12:38

“የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትና የፆሮና ግንባር ተጋድሎ” ትላንት ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(4 votes)

በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትና በፆረና ተጋድሎ እውነተኛ ታሪክ ላይ የሚያጠነጥነው “የኢትዮ - ኤርትራ ጦርነትና የፆረና ተጋድሎ” የተሰኘ መፅሀፍ በትላንትናው እለት በሂልተን ሆቴል ተመርቋል፡፡ በምክትል አስር አለቃ የማታወርቅ ተገኝ ተፅፎ በዳዕሮ አድቨርታይዚንግ የተዘጋጀው ይህ መፅሀፍ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት የተከሰቱ ተጋድላችን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል ተብሏል፡፡
በምረቃ ሥነስርአቱ ላይ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ የጦር መኮንኖች፣ የታሪክ ምሁራንና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው ነበር፡፡  

Read 5456 times
Administrator

Latest from Administrator