Tuesday, 08 July 2014 08:26

“ህልፈተ አንጃ ወ ክሊክ ዘ ኢህአፓ” መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

“ህልፈተ አንጃ ወ ክሊክ ዘ ኢህአፓ” በሚል ርዕስ በኃይለማርያም ወልዱ የተዘጋጀው መፅሀፍ ከሰሞኑ በገበያ ላይ ውሏል፡፡ “ማን ነው ኢህአፓን ያፈረሰው?” ሲል የሚጠይቀው መፅሀፉ፤ መልሱን በውስጥ ገፁ ያብራራል፡፡ በ18 ክፍሎች እና በ387 ገፆች ተመጥኖ የተሰናዳው የተቀነባበረው  መፅሃፉ ትኩረቱን ከኢህአፓ አመሰራረት እስከ መፍረሱ እንዲሁም በመኢሶን እንቅስቃሴ ላይ ያደረገ ሲሆን ለአገር ውስጥ በ150 ብር፣ ለውጭ በ20 ዶላር ለሽያጭ ቀርቧል፡፡

Read 3466 times