Saturday, 07 June 2014 14:18

“የጐጆ ድርጅት” መጽሐፍ ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በዶ/ር መልካሙ ታደሰ የተዘጋጀው “የጐጆ ድርጅት” (Home business) የተሰኘ መጽሐፍ ዛሬ ከቀኑ በ8 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ይመረቃል፡፡ መጽሐፉ በዋናነት ዜጐች እውቀታቸውን፣ ችሎታቸውን እንዲሁም ትርፍ ጊዜያቸውን በመጠቀም ከመኖሪያ ቤታቸው ተጨማሪ ገቢ በማግኘት፣ ራሳቸውንና አገራቸውን ተጠቃሚ የሚያደርጉበትን መንገድ ያመላክታል ተብሏል፡፡ በምረቃው ላይ በመጽሐፉ ዙሪያ ውይይት እንደሚደረግ ታውቋል፡፡

Read 1148 times