Saturday, 24 May 2014 15:09

“ያልተኖረ ልጅነት” መጽሐፍ በእንግሊዝኛ ተተረጎመ

Written by 
Rate this item
(4 votes)

በኢዮብ ጌታሁን የተፃፈውና በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተው “ያልተኖረ ልጅነት” መጽሐፍ በአሜሪካዊቷ ሻርሊን ቻምበርስ ቦልድዊን ወደ እንግሊዝኛ ተተረጎመ፡፡
“ኦርፋንስ ሶንግ” የሚል ርዕስ የተሰጠው ይኸው የእንግሊዝኛ ትርጉም፣ ከአማርኛው ጋር እንዳይጣረስ የመፅሐፉ ደራሲ በአርታኢነት ተሳትፎበታል፡፡ መፅሐፉ 270 ገፆች ያሉት ሲሆን በዋናነት ከኢትዮጵያ ውጪ እንዲሸጥ ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ የመፅሀፉም ዋጋ 14.95 ዶላር ነው፡፡ መጽሐፉ በኢትዮጵያ ውስጥ በቡክ ወርልድ የመፃህፍት መደብሮች ለሽያጭ ይቀርባል ተብሏል፡፡

Read 1820 times