Print this page
Monday, 17 February 2014 09:12

“የፍቅረኞች ቀን” በአዲስ አበባ የተለያዩ ሥፍራዎች ተከበረ ይከበራል

Written by 
Rate this item
(4 votes)

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአገራችን በተለያዩ ሆቴሎችና የመዝናኛ ስፍራዎች መከበር የጀመረው የፍቅረኛሞች ቀን (Valentine’s Day)፤ በዛሬው ዕለት በከተማዋ የተለያዩ ሥፍራዎች ይከበራል፡፡
በዓሉ ከሚከበርባቸው ሥፍራዎች መካከል ኢስተምቡል ሬስቶራንት፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር፣ ሐርመኒ ሆቴልና ቬልቪው ሆቴሎች የሚገኙበት ሲሆን በዓሉ በአበባና የተለያዩ ስጦታዎች፣ በሙዚቃ ድግስ፣ በጣፋጭ ምግቦች ዝግጅትና በትዊስት እንደሚደምቅ አዘጋጆች አስታውቀዋል።
የኔታ ኢንተርቴይመንትና ዱም ሚዲያና ፕሮሞሽን በትብብር ባዘጋጁት “የፍቅረኛሞች ቀን” በተለያዩ የኪነጥበብ ዘርፎች የላቀ አስተዋጽዖ ያበረከቱ ባለሙያዎች እንደሚሸለሙ ታውቋል፡፡   

Read 4294 times
Administrator

Latest from Administrator