Print this page
Monday, 27 January 2014 09:18

‹‹ታሽጓል›› የግጥምና የወግ መጽሐፍ በጎንደር ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የግጥም፣ የወግና የአጭር ልቦለድ ስብስቦች የተካተቱበት  ‹‹ታሽጓል››  መጽሐፍ፣ ባለፈው ሳምንት አርብ በጎንደር ከተማ ‹‹ሲኒማ አዳራሽ›› የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ገዛኸኝ ፀጋው፣ በክብር እንግድነት በተገኙበት በይፋ መመረቁን በስፍራው የነበረው ሪፖርተራችን ዘግቧል፡፡  
 የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር የጎንደር ቅርንጫፍ ሰብሳቢ በሆኑት በአቶ ግርማይ ከበደ የተደረሰው ‹‹ታሽጓል›› መጽሐፍ፣ 123 ገጾች ሲኖሩት፣ በ30 ብር ለገበያ መቅረቡ ታውቋል፡፡


Read 2360 times
Administrator

Latest from Administrator