Print this page
Saturday, 18 January 2014 12:03

ለዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ የኪነጥበብ ዝግጅት ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(4 votes)

የሥነፅሁፍ ምሁሩን ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳን የሚዘክር የኪነጥበብ ዝግጅት ዛሬ ከ3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት በብሄራዊ ቲያትር ቤት ይቀርባል፡፡ ከ40 ዓመት በላይ በኢትዮጵያ ስነፅሁፍ ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ፤ በአሜሪካ ሎስአንጀለስ ዩኒቨርስቲ ውስጥ መምህር ናቸው፡፡ ምሁሩን ለመዘከር በተሰናዳው የኪነጥበብ ዝግጅት፤ የስነፅሁፍ ባለሙያዎች ግጥሞችን፤ ተውኔቶችንና መነባንቦችን እንደሚያቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ አብርሃ ግዛው ኢንተርቴይንመንትና ፕሬስ ሥራዎች ገልጿል፡፡

Read 2491 times
Administrator

Latest from Administrator