Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 03 December 2011 08:41

ሰኞ የኒውዚላንድ ፊልም በአዲስ አበባ ይታያል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ሰኞ ምሽት በ12 ሰዓት የኒውዚላንድ ፊልም ታይቶ ውይይት እንደሚደረግበት ብሉ ናይል ፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚ አስታወቀ፡፡ ስድስት ኪሎ ሐምሌ 19 መናፈሻ አካባቢ የሚገኘው አካዳሚ እንደገለፀው የኒኪ ካሮን “Whale Rider” ፊልም የሚያሳየው ከክሪስቶፍ ሞኒ ጋር በመተባበር ነው፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ የፈረንሳይና የኢራን ፊልሞች በተመሳሳይ መልኩ እንደሚያሳይ ድርጅቱ ገልጿል፡፡

Read 2153 times

Latest from