በነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ ኢኮኖሚያዊ አስተሳሰቦች ዙሪያ በነገው ዕለት ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ ውይይት እንደሚካሔድ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ለሦስት ሠዓት የሚዘልቀውን ውይይት የሚመሩት ፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ ናቸው፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ ኢኮኖሚያዊ አስተሳሰቦች ዙሪያ በነገው ዕለት ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ ውይይት እንደሚካሔድ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ለሦስት ሠዓት የሚዘልቀውን ውይይት የሚመሩት ፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ ናቸው፡፡