Print this page
Saturday, 28 September 2013 11:40

ተሰናባቹን ፕሬዚዳንት የሚዘክር የፎቶ አውደርዕይ ቀረበ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

ላለፉት 12 ዓመታት ኢትዮጵያን በርዕሰ ብሔርነት የመሩትና በሚቀጥለው ሳምንት ስልጣን የሚያሥረክቡት ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስን የሚዘክር የፎቶግራፍ አውደርእይ ባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ቀረበ፡፡ አውደርዕዩ ፕሬዚዳንቱ በስልጣን ላይ ሳሉ ያከናወኗቸውን ተግባራት እንደሚያስቃኝ “ታሪኳ ኤቨንት ኦርጋናይዘር” አስታውቋል፡፡

Read 1503 times
Administrator

Latest from Administrator