Saturday, 03 August 2013 11:24

“ያልታሰበው” ፊልም ነገ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በኤምቢዜድ ፊልም ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው “ያልታሰበው” የተሰኘው ፊልም ነገ በአዲስ አበባ በሚገኙ የግል ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ የ103 ደቂቃ ርዝመት ያለው ፊልሙ ድራማቲክ ኮሜዲ ሲሆን፤ በማህበራዊ ህይወታችን ውስጥ የሚገጥሙንን ልዩ ልዩ ጉዳኞች በአዝናኝና አስተማሪ ትእይንቶች እያዋዛ ቁም ነገር የሚያስጨብጥ ነው ተብሏል፡፡ በፊልሙ ላይ ከ90 በላይ አንጋፋና ወጣት ተዋንያን ተውነውበታል፡፡    

Read 1763 times