Print this page
Saturday, 03 August 2013 11:24

“ሞት ያልገታው ጉዞ” መጽሐፍ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

“ሞት ያልገታው ጉዞ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መጽሐፍ ዛሬ ከጠዋቱ 3፡00 ሰአት በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በደራሲ ሶስና ደምሴና በበየነ ሞገስ የተዘጋጀው መጽሐፉ፤ በክቡር ብላታ ደምሴ ወርቅ አገኘሁ የህይወት ታሪክ ዙሪያ የሚያጠነጥን ሲሆን በአምስቱ ዓመታት የጠላት ወረራ ወቅት ወገኖቻችን የደረሰባቸውን ሰቆቃና ጀግኖች አርበኞች ለነፃነታቸው የከፈሉትን መስዋዕትነት ይተርካል፡፡ መጽሐፉ በቅርቡ በተለያዩ የመጽሐፍት መደብሮች ለሽያጭ ይቀርባል ተብሏል፡፡

Read 1625 times
Administrator

Latest from Administrator