ዘወትር ሐሙስ ከቀኑ 9-10 ሰዓት እና እሁድ ከ11-12 ሰዓት የሚቀርብ “እፎይታ” የተሰኘ የሬዲዮ ዝግጅት በኤፍኤም አዲስ 97.1 እንደሚጀምር ኪኖ ፕሮዳክሽን እና አርት ሶሉሽን አስታወቁ፡፡
ፕሮግራሙን “የወንዶች ጉዳይ” ቁጥር ፩፣ እና የ“ፔንዱለም” አዘጋጅ ሄኖክ አየለ፣ የ“ሚስኮል” ፊልም አዘጋጅ ደረጄ ምንዳዬ፣ አንጋፋዋ ድምጻዊት ነፃነት መለሰ እና ድምጻዊት አበባ ላቀው እንዲሁም የሙዚቃ ቪዲዮ ዳይሬክተሩ ፍፁም ይላቅ እንደሚያዘጋጁት ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና