Saturday, 03 August 2013 11:22

“እፍታ” የፎቶግራፍ ትርኢት ተከፈተ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የሰዓሊ ሳሙኤል ሀብተአብ የፎቶግራፍ ሥራዎች የተሰባሰቡበት የፎቶግራፍ ትርዒት ትናንት ምሽት ሳር ቤት አካባቢ በሚገኘው ጋለሪአ ቶሞካ መቅረብ ጀመረ፡፡ ትርኢቱ እስከ ነሐሴ 23 ለተመልካች ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ነሐሴ 19 ከጧቱ 4 ሰዓት በሰዓሊው ሥራዎች ላይ ውይይት ይካሄዳል ተብሏል፡፡

Read 1664 times