Print this page
Saturday, 27 July 2013 14:39

“ቦሌ ፒኮክ ጋ ጠብቂኝ” ነገ ለውይይት ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

“ቦሌ ፒኮክ ጋ ጠብቂኝ” በተሰኘው የሰለሞን ፍስሀ መጽሐፍ ላይ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አዳራሽ ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይደይ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የሚመሩት ሃያሲ እና የወግ ጸሐፊ መስፍን ሀብተማርያም እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡

 

Read 3001 times
Administrator

Latest from Administrator