Print this page
Saturday, 29 June 2013 10:47

የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ስፖርታዊ ዉድድር እና የባህል ቀን የተመሠረተበትን 30ኛ አመቱን ሊያከብር ነዉ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በሰሜን አሜሪካ ከሚገኘዉ ታዋቂዉ የፊልም ኩባንያ ከ”አባይ ሙቪስ” እና በርካታ ሀገርኛ ሲኒማ በመስራት ላይ የሚገኘዉ እና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሥራ ላይ የተሰማራዉ ኦክቴት ኮምፒዉተር ቴክኖሎጂ በመተባበር በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሚያዘጋጀዉን እና የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተመሰረተበትን የ30ኛ ዓመት አከባበር ሥነ-ስርዓት ከሰኔ 23 2005 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 2005ዓ.ም በሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ሜሪላንድ ዉስጥ በርካታ ቁጥር ያላቸዉ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያን በሚገኙበትን ይከበራል፡፡በዚህም ዝግጅት ላይ ታዋቂ የሀገርችን አርቲስቶች የሙዚቃ እና የተለያዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያንጸባርቁ ዝግጅቶችን ያቀርባሉ፡፡ በዝግጅቱም ላይ በርካታ ታዋቂ ስፖርተኞች፣ ጋዜጠኞች የፊልም ባለሙያዎች በዝግጅቱ ላይ ይታደማሉ፡፡ ዝግጅቱ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ይተላለፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Read 1630 times
Administrator

Latest from Administrator