Print this page
Saturday, 22 June 2013 12:07

የቢጢቅ የሙዚቃ አልበም ለገበያ ቀረበ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

“ኬሮ” የተሰኘው የድምፃዊት ቢጢቅ እምላዕሉ የሙዚቃ አልበም ለገበያ ቀረበ፡፡ አስራ አራት ዘፈኖች የተካተቱበት አልበም መጠርያ ወላይትኛ ሲሆን አስሩ ዘፈኖች የአማርኛ፣ አራቱ ዘፈኖች ደግሞ የእንግሊዝኛ ናቸው፡፡ ሉሽስ መልቲ ፕሮዳክሽን አሳትሞ አምባሰል ሙዚቃ ቤት እያከፋፈለ የሚገኘውን አልበም ግጥሞች ማትያስ ይልማ፣ ዲጄ ዊሽ፣ ቤቲ ሮክ፣ ዳዊት ወርቁና ሌሎችም የፃፉት ሲሆን ዜማው በማትያስ ይልማ ተዘጋጅቷል፡፡ ሙዚቃውን ያቀናበሩት ደግሞ አቤል ጳውሎስ እና ኬኒ አለን ናቸው፡፡

Read 1903 times
Administrator

Latest from Administrator