በሚዩዚክ ሜይዴይ የመፃህፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ “አለቃ ገብረሃና እውነት ናቸው ወይስ ተረት” በሚል ርእስ ሕልውናቸው ለውይይት ይቀርባል፡፡ ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ጥናት የሚያቀርበው ወግ ፀሐፊው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሲሆን፤ ውይይቱ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት 5 ኪሎ በሚገኘው የብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይካሄዳል፡፡
በሚዩዚክ ሜይዴይ የመፃህፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ “አለቃ ገብረሃና እውነት ናቸው ወይስ ተረት” በሚል ርእስ ሕልውናቸው ለውይይት ይቀርባል፡፡ ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ጥናት የሚያቀርበው ወግ ፀሐፊው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሲሆን፤ ውይይቱ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት 5 ኪሎ በሚገኘው የብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይካሄዳል፡፡