Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 12 November 2011 08:24

“ኢያሪኮ 777” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(27 votes)

“ኢያሪኮ 777” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ በአዘርግ (Adamu G) ተዘጋጅቶ ለንባብ በቃ፡፡
ደራሲው 70 በመቶ ምናባዊ ፈጠራ፣ 30 በመቶ እውነተኛ ገጠመኝ ላይ የተመሰረተ አዝናኝ መፅሐፌን በማህበራዊ ድረገፅ (ፌስቡክ) ላይ ማስተዋወቄ ለመፅሃፉ ሸያጭ አግዞኛል በማለት የመፅሃፉ ገበያ መድራቱን ተናግረዋል፡፡ 146 ገፆች ያሉት መፅሐፍ በ30 ብር እየተሸጠ ነው፡፡በሌላም በኩል በሴቶች ጥቃት ላይ የሚያተኩረው “ያልተደመጡ ነፍሶች” የግጥም መድበል ዛሬ ከጧቱ ሦስት ሰዓት በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በገጣሚ ዘመላክ ብርሃኑ የተፃፈው መጽሐፍ በአዘጋጁና በአዲስ አበባ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ቢሮ ትብብር ለሕትመት የበቃ ነው፡፡

Read 7843 times