Monday, 27 May 2013 15:03

የአፍሪካ ሕብረት 50ኛ ዓመት የሥዕል አውደርእይ ሰኞ ይከፈታል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የአፍሪካ ሕብረትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ የተመለከተ የአንድ ሳምንት የሥእል አውደርእይ ማዘጋጀቱን ላፍቶ አርት ጋለሪ አስታወቀ፡፡ ከሰላሳ በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገራት ሰዓሊያን የሚሳተፉበት አውደርእይ፣ ከ70 በላይ ስእሎች የሚቀርቡበት ሲሆን እስከ ግንቦት 26 ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል ተብሏል፡፡

Read 1686 times