Print this page
Saturday, 18 May 2013 12:40

“የብርሃን ልክፍት” ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በዮሐንስ ሞላ የተደረሱ ሰባ ሁለት ግጥሞች የተካተቱበት “የብርሐን ልክፍት” የግጥም መጽሐፍ ከትናንት ወዲያ ተመረቀ፡፡ ከቀኑ 11 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል የተመረቀው ባለ 107 ገፅ መጽሐፍ ለሀገር ውስጥ ገበያ በ28 ብር ለውጭ ሀገራት ደግሞ በ18 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 2278 times
Administrator

Latest from Administrator