Monday, 08 April 2013 10:28

21ኛ “ግጥም በጃዝ” ረቡዕ ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

አንጋፋና ወጣት ከያንያን የግጥም፣ የቅንጭብ ትያትር፣ የወግና ሌሎች የኪነጥበብ ሥራዎቻቸውን በጃዝ ሙዚቃ ታጅበው የሚያቀርቡበት “ግጥም በጃዝ” ሃያ አንደኛ ዝግጅት የፊታችን ረቡዕ ከቀኑ 11፡30 ሰዓት እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ ባሁኑ ዝግጅት ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፣ ሞገስ ሀብቱ፣ ምስራቅ ተረፈ፣ በረከት በላይነህ፣ ግሩም ዘነበ ግጥሞቻቸውን ሲያቀርቡ፣ ወ/ሮ ሰሎሜ ታደሰ ዲስኩር እንዲሁም ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ወግ ያቀርባሉ፡፡

Read 2638 times