Monday, 08 April 2013 10:25

የሎሬት ፀጋዬ ታሪካዊ ተውኔቶች ላይ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ሚዩኒክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ በሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን ታሪካዊ ተውኔቶች ላይ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሄራዊ ቤተመዘክር ውይይት እንደሚያካሄድ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር ጥበባት መምህር ነብዬ ባዬ ይመሩታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Read 2873 times