Print this page
Saturday, 09 March 2013 12:51

“ባንቺ ጊዜ” ፊልም ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በባህሬን ከድር፣ ደረጄ ጋሻውና ኤልያስ አለሙ ተፅፎ የተዘጋጀው “ባንቺ ጊዜ” ፊልም ነገ እና ሰኞ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በክልል እና በአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች የሚመረቀው የ97 ደቂቃ ፊልምን ለመስራት ስድስት ወራት ያህል ፈጅቷል፡፡ በፊልሙ ላይ ሄለን በድሉ፣ ባህሬን ከድር፣ መልካም ይደግ፣ ኤልያስ አለሙ፣ ናትናኤል አማኑኤል፣ ብርሃኑ በነበሩ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡
ለንባብ የበቁ መፃሕፍት

Read 3807 times
Administrator

Latest from Administrator