በባህሬን ከድር፣ ደረጄ ጋሻውና ኤልያስ አለሙ ተፅፎ የተዘጋጀው “ባንቺ ጊዜ” ፊልም ነገ እና ሰኞ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በክልል እና በአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች የሚመረቀው የ97 ደቂቃ ፊልምን ለመስራት ስድስት ወራት ያህል ፈጅቷል፡፡ በፊልሙ ላይ ሄለን በድሉ፣ ባህሬን ከድር፣ መልካም ይደግ፣ ኤልያስ አለሙ፣ ናትናኤል አማኑኤል፣ ብርሃኑ በነበሩ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡
ለንባብ የበቁ መፃሕፍት
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና