Print this page
Saturday, 09 March 2013 12:39

“Mandela’s Gun” በኢትዮጵያም ሊቀረጽ ነው

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የደቡብ አፍሪካውን አንጋፋ መሪ ኔልሰን ማንዴላ ሽጉጥ አስመልክቶ እየተሰራ ያለው ፊቸር ዶክመንተሪ ፊልም በኢትዮጵያም ሊቀረጽ ነው፡፡ የእንግሊዝ “ቢር ኸርት ሊሚትድ” እና የደቡብ አፍሪካ DV8 ኩባንያዎች በአሜሪካ፣ በደቡብ አፍሪካ እና በእንግሊዝ ቀረፃውን ያከናወኑ ሲሆን በኢትዮጵያ “ታይኩን ሪል ስቴት” በተባለ ኩባንያ አማካይነት የአሰሳ ጥናት ተጀምሮ ፊልሙ ሊቀረጽ እንደሆነ በኢትዮጵያ ለፊልሙ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎችን የሚያስተባብረው ርእዮት ኪነጥበባት ፕሮሞሽን በተለይ ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡ ኔልሰን ማንዴላ በትጥቅ ትግል ወቅት ኮለኔል ከነበሩት ኢትዮጵያዊ ጀነራል ታደሰ ብሩ ሽጉጥ ተበርክቶላቸው እንደጠፋና ቤት ቢፈርስም ሽጉጡ አለመገኘቱ ይታወቃል፡፡

Read 3074 times
Administrator

Latest from Administrator