Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Monday, 07 November 2011 13:16

የቻይና ባህላዊ ቅርስ አውደርዕይ ረቡዕ ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ባለው የባህል ትብብር ስምምነት መሠረት የቻይና የባህላዊ ቅርስ አውደርዕይ እና የባህላዊ ሙዚቃና አክሮባት ትርዒት ሊቀርብ ነው፡፡ የቻይና ባህላዊ ቅርስ አውደርዕዩ ረቡዕ ከቀኑ 9 ሰዓት እንዲሁም የባህላዊ ሙዚቃ የአክሮባት ትርዒቱ ከቀኑ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ይቀርባሉ፡፡

Read 2508 times

Latest from