በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ባለው የባህል ትብብር ስምምነት መሠረት የቻይና የባህላዊ ቅርስ አውደርዕይ እና የባህላዊ ሙዚቃና አክሮባት ትርዒት ሊቀርብ ነው፡፡ የቻይና ባህላዊ ቅርስ አውደርዕዩ ረቡዕ ከቀኑ 9 ሰዓት እንዲሁም የባህላዊ ሙዚቃ የአክሮባት ትርዒቱ ከቀኑ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ይቀርባሉ፡፡
በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ባለው የባህል ትብብር ስምምነት መሠረት የቻይና የባህላዊ ቅርስ አውደርዕይ እና የባህላዊ ሙዚቃና አክሮባት ትርዒት ሊቀርብ ነው፡፡ የቻይና ባህላዊ ቅርስ አውደርዕዩ ረቡዕ ከቀኑ 9 ሰዓት እንዲሁም የባህላዊ ሙዚቃ የአክሮባት ትርዒቱ ከቀኑ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ይቀርባሉ፡፡