Print this page
Saturday, 19 January 2013 14:57

ጐንደር ሶኒክ ስክሪን ሰቀለች

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(1 Vote)

የጐንደር ከተማ አስተዳደር በአንድ ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር ሶኒክ ስክሪን አሰርቶ ከትናንት ወዲያ አስመረቀ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ አታላይ ዓለም ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት፤ ግዙፉ ሶኒክ ስክሪን የተሰራው ለከተማ ወጣቶች የመዝናኛ አማራጭ ለመስጠት፣ ባለሀብቶች ምርት እንዲያስተዋውቁበትና ለአጠቃላይ የመረጃ ልውውጥ ነው፡፡
በከተማው የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት የሚንቀሳቀሰው ሶኒክ ስክሪን ከ3 መቶ ሺህ በላይ ለሚሆነው የከተማዋ ነዋሪ አገልግሎት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡


Read 2501 times