Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 12 January 2013 10:08

“ቆንጆዎች” የሥዕል ኤግዚቢሽን ሐሙስ ይከፈታል

Written by 
Rate this item
(9 votes)

የሠዐሊና መምህር ዘርዓዳዊት አባተ የሥዕል ስራዎች የሚቀርቡበት አውደርዕይ የፊታችን ሃሙስ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም እንደሚከፈት ተገለፀሰዓሊው የሚያቀርቡት የሥዕልና ቅርጻቅርጽ አውደርእይ እስከ ጥር 15 ቀን 2005 ዓ.ም ድረስ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡ሠዐሊው ካሁን ቀደም ለአስራ ሰባት ጊዜ ያህል አውደርእዮችን ያዘጋጀ ሲሆን ያሁኑን አውደርዕይ የሀገር ባለ ውለታ ጀግኖችን በማሰብ እንዳዘጋጀው ተናግሯል፡፡

Read 11736 times

Latest from