በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የተደለደሉት አራት አገራት ብሄራዊ ቡድኖች አሰልጣኞች እና አምበሎች ምርጫ ከዚህ በታች በዝርዝር እንደተቀመጠው ነበር፡፡
በኮከብ ተጨዋች ምርጫ
አምበሎች
ደጉ ደበበ - ከኢትዮጵያ ሮናልዶ፤ ሜሲ፤ ዣቪ
ክሪስቶፈር ካቶንጎ ከዛምቢያ - ሜሲ፤ዣቪ፤ ኢንዬስታ
ማሙኒ ዳጋኖ ከቡርኪናፋሶ - ሜሲ፤ ኢንዬስታ ፤ሮናልዶ
ጆሴፍ ዮቦ ከናይጄርያ - ሜሲ፤ሮናልዶ፤ ኔይማር
አሰልጣኞች
ሰውነት ቢሻው ከኢትዮጵያ - ሮናልዶ፤ ሜሲ፤ ዣቪ
ሄርቬ ሬናርድ ከዛምቢያ - ሜሲ፤ዣቪ፤ ኢንዬስታ
ፓል ፑት ከቡርኪናፋሶ - ሜሲ፤ሮናልዶ ፤ ኢንዬስታ
ስቴፈን ኬሺ ከናይጄርያ - ቱሬ፤ድሮግባ፤ ቫንፒርሲ
በኮከብ አሰልጣኝ ምርጫ
አምበሎች
ደጉ ደበበ ከኢትዮጵያ - ሞውሪንሆ፤ጋርዲዮላ፤ፈረጉሰን
ክሪስቶፈር ካቶንጎ ከዛምቢያ - ዴልቦስኬ፤ሞውሪንሆ፤ ጋርዲዮላ
ማሙኒ ዳጋኖ ከቡርኪናፋሶ - ጋርዲዮላ፤ ጆአኪም ሎው ፤ሞውሪንሆ
ጆሴፍ ዮቦ ከናይጄርያ ማንቺኒ፤ዲማትዮ፤ ዴልቦስኬ
አሰልጣኞች
ሰውነት ቢሻው ከኢትዮጵያ - ሞውሪንሆ፤ ጋርዲዮላ፤ ፈርጉሰን
ሄርቬ ሬናርድ ከዛምቢያ - ዴልቦስኬ፤ሞውሪንሆ፤ ጋርዲዮላ
ፓል ፑት ከቡርኪናፋሶ - ዴልቦስኬ፤ጋርዲዮላ፤ ሞውሪንሆ
ስቴፈን ኬሺ ከናይጄርያ - ሞውሪንሆ፤ክሮፕ፤ ዴልቦስኬ
የኢትዮ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን አምበል የሆነችው ብዙሃን እንዳለ በኮከብ ሴት ተጨዋች ምርጫ ሳማ ኦሃሬ፤ ማርታና ሞርጋን አሌክስ ከ1 እስከ 3 ደረጃ ሰጥታ ስትመርጥ የሉሲዎች አሰልጣኝነትን የወከለው ብርሃኑ ዘርጋውም በተመሳሳይ ድምፁን ሰጥቷል፡፡
የስፖርት ጋዜጠኛው መንሱር አብዱል ቀኒ በበኩሉ በኮከብ ተጨዋች ምርጫው በመሳተፍ ሜሱ፤ ሮናልዶ እና ፋልካኦን በመመረጥ ተጠቅሷል፡፡