Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 12 January 2013 09:57

ታላቁ ሩጫ ነገ በጎንደር ይካሔዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ2005/06 ዓ.ም. የመጀመርያውን ውድድር ነገ በጎንደር ከተማ ሊያካሂድ ነው፡፡ የጎንደሩ ውድድር ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተመሠረተበት 1993 ዓ.ም. ጀምሮ የተካሔዱትን ውድድሮች 83 ያደርሳል፡፡
በጎንደር ከተማ የሚካሔደው የአምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ 2,500 ተወዳዳሪዎች ይሳተፉበታል፡፡ የልጆችም ውድድር መዘጋጀቱን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታውቋል፡፡የታላቁ ሩጫ ውድድር በጎንደር ከተማ የተዘጋጀው ለመጀመርያ ጊዜ ቢሆንም በአማራ ክልል ውድድሩ በባህርዳር፤ ላሊበላ እና ደብረማርቆስ ውስጥ ተካሂዶ ያውቃል፡፡

Read 4956 times