Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Tuesday, 01 November 2011 14:02

“ባለትዳሮቹ” ትያትር ሰኞ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የአርቲስት ታምሩ ብርሃኑ ድርሰት እና ዝግጅት የሆነው “ባለትዳሮቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ አርቲስት ስናፍቅሽ ተስፋዬ በረዳት አዘጋጅነት በሠራችበት ትያትር ራሷ ስናፍቅሽ ተስፋዬ፣ ወለላ አሰፋ፣ ተስፉ ብርሃኔ፣ ዮናስ ጌታቸው፣ አዲስዓለም መግራ እና ለምለም አሰፋ በተዋናይነት ተሳትፈዋል፡፡ ከታምሩ ብርሃኑ የቅርብ ጊዜ ሥራዎች መካከል “አስከሬኑ” ፊልም እንዲሁም ከሌሎች ፀሐፍት ጋር “ሰው ለሰው” ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ይጠቀሳሉ፡፡

Read 3958 times