Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 22 October 2011 11:53

“ሲኒማ ሴፍ” ሥራ ጀመረ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በሁለት ወጣት ባለሐብቶች በቡራዩ ከተማ የተቋቋመው “ሲኒማ ሴፍ” ባለፈው እሁድ “ፔንዱለም” የአማርኛ ፊልምን በማሳየት ሥራ ጀመረ፡፡ አቶ ገዛኸኝ በልስቲ እና አቶ ታምራት አበበ በሚባሉ ባለሀብቶች የተከፈተው አዲስ ሲኒማ ቤት 380 መቀመጫዎች አሉት፡፡“ፀናፅል ሃላፊነቱ የተወሠነ የግል ማህበር” የሚያንቀሳቅሰውን “ሲኒማ ሴፍ” አስመልክቶ አቶ ገዛኸኝ በልስቲ ለዝግጅት ክፍላችን ሲናገሩ የአማርኛ ፊልሞች በማሳየት ሥራ የጀመረው ድርጅታቸው ለወደፊት የውጭ ሀገር ፊልሞችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማሳየት ማቀዱንም አስታውቀዋል፡፡

Read 2546 times