Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 08 October 2011 10:04

በጎንደር አዲስ ሲኒማ ቤት ተከፈተ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ሁለት መቶ ሃምሳ መቀመጫዎች ያሉት አዲስ ሲኒማ ቤት በጎንደር ከተማ ተከፈተ፡፡ በከተማዋ ፒያሳ አካባቢ የተከፈተው “ደስታ ሲኒማ ቤት” ከፊልም ማሳያነት በተጨማሪ ለስብሰባ አገልግሎት ይውላል፡፡ በምንትዋብ አርት ፕሮሞሽን እና በአንድ ባለሀብት ትብብር የተከፈተው “ይኼው” ሲኒማ ቤት ከ10 ቀን በኋላ በይፋ ስራ ይጀምራል፡፡

Read 6186 times

Latest from