.በኢየሩሳሌም አማረ የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን የያ “ምህላ ሲዘገይ” የተሰኘ መድበል የታተመ ሲሆን በነገው ዕለት ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በዮፍታሄ ሲኒማ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡
የግጥም መድበሉን የሚያስመርቀው ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነጽሑፍ ማህበር ሲሆን ገጣሚዋ የማህበሩ አባል እንደሆነች ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
.በኢየሩሳሌም አማረ የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን የያ “ምህላ ሲዘገይ” የተሰኘ መድበል የታተመ ሲሆን በነገው ዕለት ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በዮፍታሄ ሲኒማ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡
የግጥም መድበሉን የሚያስመርቀው ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነጽሑፍ ማህበር ሲሆን ገጣሚዋ የማህበሩ አባል እንደሆነች ታውቋል፡፡