ስፖርት አድማስ
ዛሬ የምድብ 1 የሞት ሽረት ፍልሚያዎች በኮንጎ ብራዛቪል ሴንተራል አፍሪካ ሪፖብሊክ ከኢትዮጵያ እንዲሁም ደርባን ላይ ደቡብ አፍሪካ ከቦትስዋና በሚገናኙባቸው ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በምድብ 1 የደረጃ ሰንጠረዥ ኢትዮጵያ በ5 ጨዋታዎች ምንም ሳትሸነፍ በ1 ጨዋታ በቅጣት 3 ነጥብ ተቀንሶባት በ10 ነጥብና በ1 የግብ…
Read 4830 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ2013 የዳይመንድ ሊግ ፉክክር ባለፈው ሐሙስ ዙሪክ ላይ ሲካሄድ በ5ሺ ሜትር የዓለም ሻምፒዮኗ መሰረት ደፋር የቅርብ ተቃናቃኟን ጥሩነሽ ዲባባ በመቅደም አሸናፊ ሆነች፡፡ በዙሪኩ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ላይ መሰረት ደፋር እና ጥሩነሽ ዲባባ በሩጫ ዘመናቸው ለ33ኛ ጊዜ መገናኘታቸው ሲሆን ከሃሙሱ ውጤት…
Read 5980 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 31 August 2013 12:52
በ14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳካለት የኢትዮጵያ ቡድን መሸለሙ ይጠበቃል
Written by Administrator
በ14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሞላ ጎደል ስኬታማ የሆነው የኢትዮጵያ አትሌቶች ቡድን በመንግስት እና በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በኩል መቼ እንደሚሸለም አልታወቀም፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን የልዑካን ቡድኑን ወጤታማነት እና ድክመት በመገምገም በቅርቡ ይፋዊ መግለጫ እንደሚሰጥ የሚጠበቅ ሲሆን ለተገኘው ስኬት አስፈላጊውን የማበረታቻ ሽልማት…
Read 6256 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የዛሬ ሳምንት በኮንጎ ብራዛቪል ከሴንተራል አፍሪካ ሪፐብሊክ ጋር የሚያደርገው ወሳኝ ጨዋታ እንደዘበት ደረሰ፡፡ ዋልያዎቹ በዚሁ ወሳኝ ፍልሚያ አድራጊነት ብቸኛው አማራጫቸው ነው፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በበቂ የዝግጅት ግዜ እና የተጨዋቾች ስብስብ ሳይሰራ መቆየቱና የወዳጅነት ጨዋታ አለማድረጉ ያለውን እድል…
Read 3980 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዋና ሳጅን ገረመው ታደሰ ይባላል፡፡ በፌደራል ፖሊስ ኢንጅነሪንግ ዲፓርትመንት ውስጥ በምህንድስና ሙያ ይሰራል፡፡ ኮሜንታተርም ነው፡፡ በትርፍ ሰዓቱ የእግር ኳስ ጨዋታዎችን በሞባይሉ ለአርባ ምንጭ ስፖርት አፍቃሪዎች ያስተላልፋል፡፡ የፈጠራ ሃሳቡ የራሱ ነው፡፡ ዋና ሳጅን ገረመው በኮሜንታተርነቱ ባገኘው አድናቆት የአርባ ምንጭ ከነማ የእግር…
Read 4600 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና መሀመድ አማን፤ የ800 ሜትር ውድድሩን በአስደናቂ የአጨራረስ ብቃት አጠናቆ የወርቅ ሜዳልያውን ከወሰደ በኋላ፣ መደበኛው ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥበትን አዳራሽ ያጣበብነው አምስት የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች እና የብሄራዊ ቡድኑ ሃኪም ዶክተር አያሌው ነበርን፡፡ ውድድሩ ተጠናቅቆ ከምሽቱ ለአምስት ሰዓት ምናምን ጉዳይ…
Read 5316 times
Published in
ስፖርት አድማስ