ስፖርት አድማስ
በአቢያታና ሻላ ሃይቆች ተራራማ ስፍራዎች ዙሪያልዩ የሩጫ ውድድር መዘጋጀቱን አትሌት ገ/እግዚአብሔር ገ/ማርያም አስታወቀ፡፡ የተራራ ሩጫው ነሐሴ 11 በአብያታና ሻላ ሃይቆች ዙሪያ ሲካሄድ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው እንደሚሆን የውድድሩ አዘጋጆች ገልፀዋል፡፡ ኢትዮ ትሬል 2014 (Ethiotrail) በሚል በሦስት የውድድር መደቦች ስያሜ የሚካሄደው የተራራ ሩጫው…
Read 2472 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋልያዎቹ የብራዚል ጉዞ በ20ኛው ዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ባይሳካም፤ ለሁለት ሳምንት ዝግጅት መሄዳቸው አልቀረም፡፡በአሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ ጥረት በብራዚል በካምፕ በአይነቱ የተለየ ዝግጅት የሚያደርጉት ዋልያዎቹ በ20ኛው ዓለም ዋንጫ ተሳታፊነት ብራዚልን በመርገጥ አስደናቂ ብቃት ያሳየችውን አልጄርያ ከመግጠማቸው በፊት ጥሩ ብቃት…
Read 1622 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰሞኑን ባልተጠበቀ የአስተዳደር ችግር እየተናጠ ያለው ኢትዮጵያ ቡና በካጋሜ ካፕ አለመሳተፉ ትልቅ ኪሳራ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በክፍለ አህጉራዊው የክለቦች ሻምፒዮና ያልተሳተፈበት ምክንያት ከተፈጠረው ችግር ከተያያዘ የሚያሳዝን ነው፡፡ ካጋሜ ካፕ የክለቡን ብራንድ የሚያሳድግ ውድድር ነበር፡፡ ለሚቀጥለው የፕሪሚዬር ሊግ የውድድር ዘመን ከፍተኛ…
Read 3144 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ በስፖርቱ ላይ አዎንታዊም አሉታዊም ሚና ይኖራቸዋል፡፡ የተሻለ ለውጥ ወይም የባሰውን ውድቀት ይፈጥራሉ፡፡ በዓለም ዙርያ በርካታ ስፖርት አፍቃሪዎች እግር ኳስ በቀላል እና ተፈጥሯዊ ባህርያቱ እንዲቀጥል ቢፈልጉም፤ የስፖርቱ ባለሙያዎች በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መታጀቡ የእድገት መገለጫ ነው ብለው ይከራከራሉ፡፡ በአውሮፓ…
Read 2587 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አንዳንድ ዘገባዎች በሚቀጥሉት 20 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ ስፖርት የሮቦት ዳኞች እና የሮቦት ተጨዋቾች ማሰለፍ የሚቻልበት የስልጣኔ ደረጃ ይመጣል ይላሉ፡፡ ምናልባትም የቴክኖሎጂ ድጋፍ አስፈላጊነቱ ከታመነበት ፊፋ የተርመጠመጠበትን የሙስና ችግር የሚያጋልጥ ቴክኖሎጂ ቢፈለሰፍ ብለው የማጣጣያ ትችት ያቀረቡ መረጃዎች፤ በሚቀጥሉት ሃምሳ ዓመታት…
Read 1356 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2015 እኤአ ሞሮኮ ወደ የምታስተናግደው 30ኛው አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ማጣርያ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን በሃዋሳ እያደረገ ነው። ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከአልጄርያ ጋር በአዲስ አበባ ስታድዬም በሚያደርገው ጨዋታ የምድብ ማጣርያውን የሚጀምረው ብሄራዊ ቡድኑ በሙሉ ብቃት እና ዝግጅት ማድረጉ…
Read 3499 times
Published in
ስፖርት አድማስ