ባህል

Rate this item
(1 Vote)
“ጥበብ ለእኔ እንደ ሱስ ነው፤ ከጥበብ ተለይቼ መኖር አልችልም” ዓለምፀሐይ ወዳጆ ሕይወቴን በሙሉ ያሳለፍኩት በኪነ ጥበብ ውስጥ በተዋናይነትና በገጣሚነት ሙያ ነው:: ወደ አሜሪካ ከመጣሁ በኋላ ኑሮን ለማሸነፍና ቤተሰቤን ለማስተዳደር ያልሰራሁት ሥራ የለም፡፡ እንዲያም ሆኖ ግን ከምወደው ሙያ አልተለየሁም፡፡ ጥበብ ለእኔ…
Rate this item
(2 votes)
“--እንግዲህ ጨዋታም አይደል፣ በአንዳንድ ሚዲያዎች ላይ አስተያየት ሰጪዎች፤ “ነጻ ገበያ ስለሆነ ነጋዴው እንደፈለገው መጨመር ይችላል…” ሲሉ ስንሰማ ትንሽ ግር ይላል፡፡ አሀ፣ ምንም ነገር ላይ “እንደ ልብ መሆን” ብሎ ነገር የለማ!…የትም ሀገር ለሁሉም ነገር ህግጋትና ስርአቶች አሉ፡፡ ቢያንስ፣ ቢያንስ ማህበራዊ ሀላፊነት…
Rate this item
(2 votes)
 “እናላችሁ… እንደ ወዳጃችን ሁሉ ያልተረጋገጡ የወሬ ምንጮች እንደሚሉት፤ አዲስ በመቋቋም ላይ ላሉ ‘ፖለቲካ ፓርቲዎች’ ምልመላው የዋዛ አይደለም ይባላል፡፡ ያሉትአልበቁን ይመስል! (እነ እንትና... ‘ዘ ፖለቲካል ፓርቲ ቱ ኤንድ ኦል ፖለቲካል ፓርቲስ’ የሚል ነገር ትዝ ካላችሁ፣ ‘ጊቭ ሚ ኤ ኮል’ ቂ…ቂ…ቂ…» እንዴት…
Rate this item
(1 Vote)
“እናላችሁ…ሌላ ደግሞ… አለ አይደል... ‘የአፋልጉኝ ውጤቶች’ የሚባል ፓርቲ ይቋቋምልንማ! ልክ ነዋ…የበላቸው ጅብ ሳይጮህ ይከርምና እኛ አፋልጉን ማስታወቂያ ባናወጣም ራሳቸው፣ ራሳቸውን ፈልገው በየአራትም፣ በየምናምን ዓመቱም ብቅ የሚሉት ‘በልዩነት’ ቢሰባሰቡ ይሻላላ!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ልዩ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይፈጠሩልን፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ ብዙ…
Rate this item
(2 votes)
“--ስሙኝማ… እግረ መንገድ የሆነ ነገር ትዝ ብሎኝ ነው፡፡ ለምሳሌ ልንጠቀምባቸው ከምንችለው በላይ ሀኪሞች፣ ኢንጂነሮች፣ የአይ.ቲ. ባለሙያዎች ምናምን ቢኖሩን…አለ አይደል…እጆቻቸውን ስመው የሚቀበሏቸው ሀገራት ይኖራሉ፡፡ ግንማ…ልንጠቀምባቸው ከምንችለው በላይ ፖለቲከኞች ሲኖሩንስ? በአክቲቪስቶቻችንም አካባቢ ተረፈ ምርት ነገር ሲኖርስ?! አሀ…ችግራችንን እኛው እናውቃለና!--” ኤፍሬም እንዳለ እንዴት…
Rate this item
(2 votes)
 “እኔ የምለው…“ድርጅቱን ከምስራቅ አፍሪካ ምናምነኛ እናደርገዋለን…”፣ “ከተማዋን ከአፍሪካ ምናምነኛ እናደርጋታለን…” ከማለት ለምን ዝም ተብሎ ሥራ አይሠራም! ሥራው ከተሠራ በኋላ... “ይኸውላችሁ፣ ከአፍሪካ ምርጡ ምናምን….” ማለት ይቻላል፡፡ እኔ የምለው…ቆዩኝማ፣ እኛ ከአፍሪካ ‘አንደኛ፣ ምናምነኛ’ እስከምንሆን ሌላው አፍሪካ ቁጭ ብሎ ይጠብቀናል?! --” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ያዋከቡት…