ነፃ አስተያየት
• ዶ/ር ነጋሶ፤ ህገ-መንግስቱም ማሻሻያዎች ያስፈልጉታል ይላሉ• የተመጣጣኝ ውክልና የምርጫ ሥርዓት እንደሚበጅ በጽሁፍ አቅርበዋል• ምርጫ ቦርድ፤ በተግባር ገለልተኛ ነው አይደለም የሚለው መፈተሽ አለበትበምርጫ 2007 ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ መቶ በመቶ አሸንፎ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ወንበሮችን ሙሉ በሙሉ በተቆጣጠረ ማግስት፣የቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት…
Read 3926 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· የሰብአዊ መብት ጥሰት ሪፖርት የምናደርገው መንግስትን ለማሳጣት ሳይሆን ጉድለቶች እንዲታረሙ ነው· ከፕሬዚዳንቱ ጽ/ቤት፣ “ሁለተኛ ሪፖርታችሁን ወደ ጽ/ቤታችን እንዳትልኩ፤” ተብለናል• ከመንግስት የተደረገልን ትብብር፣ ከእነጭራሹ ሳይዘጋን መቆየታችን ነውየሰብአዊ መብቶች ጉባኤ የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት እያከበረ ነው፡፡ በዚህ የሩብ ክፍለዘመን ዕድሜው ለአገሪቱ ህዝቦች…
Read 2515 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የስልጣን ፍላጎት የሌለው አካል መቋቋም አለበት”አቶ ወንድወሰን ተሾመ (የኢዴፓ አመራር) የነዚህ ቀውሶች መነሻ ምክንያቶች በርካታ ናቸው፡፡ ወደ መፍትሄው ለመሄድ ከተፈለገ ግን የፖለቲካ ስልጣን ፍላጎት የሌለው አካል መቋቋም አለበት፡፡ ውይይቶች በስፋት ከተደረጉ ብዙ ችግሮች ሊፈቱ ይችላሉ፡፡ መንግስት አሁን ባለው ሁኔታ በመደበኛ…
Read 2767 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 16 October 2016 00:00
ነገሩ፣ የፖለቲካ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን! የእያንዳንዳችን የግል ጉዳይ ነው!
Written by Administrator
- “በየግላችን ስልጡን አስተሳሰብ በማዳበር፣ ስልጡን ባህል እንፍጠር” ብለን አፍረጥርጠን የምንነጋገረው መቼ ይሆን?- በነባር አስተሳሰብና በነባር ባህል ውስጥ ሆነን፣ እድሜ ልክ ተመሳሳይ የፖለቲካ አዙሪት ውስጥ መዘፈቅና መተራመስ ብቻ!በአገራችን ስናየው የከረምነው ቀውስ፤... ራቅ አድርገን የመንግስትን የሚመለከት የፖለቲካ ጉዳይ ልናስመስለው እንችላለን። ለምሳሌ…
Read 1735 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ሃሳባቸው ጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል፡፡ የመፍትሄ ሃሳቦቹ ቀውሱ እልባት እስኪያገኝ ድረስ መቀጠል…
Read 4696 times
Published in
ነፃ አስተያየት
* የኢትዮጵያ ፖለቲካ ታሟል፤አዲስ ሃኪምና መድሃኒት ይፈልጋል* ኢህአዴግ ውስጥ ካለው ምሁር በተቃዋሚው ጎራ ያለው በእጅጉ ይልቃል* ኢህአዴግ ለኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ውለታ እንዲውል እጠይቀዋለሁ ለ3 ወራት ገደማ አሜሪካ ቆይተው የተመለሱት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ በወቅታዊ አገራዊ ችግሮች…
Read 4895 times
Published in
ነፃ አስተያየት