Saturday, 18 May 2013 12:45

“የጴጥሮስ ዋዜማ” ምርቃት ተላለፈ

Written by 
Rate this item
(3 votes)

የፋሽስት ኢጣሊያን ወረራ በመቃወም በ1928 ሐምሌ 22 ሰማእት የሆኑትን ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስን ተንተርሶ በደራሲ ፀሐይ መልአኩ የተፃፈው ረዥም ልቦለድ መጽሐፍ ምርቃት በአንድ ሳምንት ተራዘመ፡፡ ግንቦት 11 ቀን 2005 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30 ትያትር ቤቱ ሊመረቅ የነበረው መጽሐፍ ምርቃት ወደ ግንቦት 18 ቀን ተላልፏል፡፡ ደራሲ ፀሐይ መልአኩ ካሁን ቀደም “ቋሳ”፣ “አንጉዝ”፣ “እመምኔት”፣ “ቢስ ራሄል”፣ እና “የንስሐ ሸንጎ” በተሰኙት የረዥም ልቦለድ መፃሕፍቷ እንዲሁም “የስሜት ትኩሳት” ቁጥር ፩ እና ፪ የግጥም መጻሕፍቷ ትታወቃለች፡

Read 3003 times