Saturday, 18 May 2013 12:44

“ሐማርሻ” ፊልም ሊመረቅ ነው

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ገነት ንጋቱ የኪነጥበበ ፕሮሞሽን እና ፊልም ፕሮዳክሽን በደራሲና አዘጋጅ ገነት ንጋቱ የተሰራውን “ሐማርሻ” ፊልም እንደሚያስመርቅ አስታወቀ። ድርጊታዊ የሆነው የ95 ደቂቃ የቤተሰብ ፊልም ተሠርቶ እስኪጠናቀቅ አንድ ዓመት ወስዷል፡፡ ግንቦት 18 በአዲስ አበባ የግል ሲኒማ ቤቶች በማግስቱ ግንቦት 19 ከምሽቱ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር በሚመረቀው ፊልም ላይ ገነት ንጋቱ፣ ተዘራ ለማ፣ ካሌብ አርአያስላሴ፣ ዘላለም ይታገሡ፣ ምስራቅ ታዬ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡

Read 2542 times